-->
የአገልግሎት ማውጫ📑 ⬇️
ሰላም የሀገሬ ነጋዴዎች ባለጉዳዮች! 🇪🇹
ከቲክቶክ ለምትመጡ ሙሉ መረጃ እንዲከፍትላቹ ከላይ ... ነክታችሁ Open in Browser በሉ | ወይም Google ላይ "Heena Digital Market" ብላችሁ ፈልጉ
እንኳን ደህና መጡ!

HEENA DIGITAL MARKET

የኢትዮጵያ ነጋዴዎችና ባለጉዳዮች በአንድ ቦታ!!!

🏢 አዲስ ንግድ ፍቃደ ለማውጣት

አዲስ ንግድ ፍቃደ ለማውጣት

🏢 ንግድ ፍቃድ በስልክ ለማደስ

ንግድ ፍቃድ በስልክ ለማደስ

🏢 ንግድ ፍቃድ ለመሰረዝ

ንግድ ፍቃድ ስረዛ

🏢 ውልና ማስረጃ ቀጠሬ ለማስያዝ

ውልና ማስረጃ ቀጠሬ ለማስያዝ

🏢 ለ ደረጃ ለ'' የግብር ስሌት

የንግድ ገቢ ግብር ለደረጃ ለ ስሌት

🏢 ሀ ደረጃ ለ'' የግብር ስሌት

የንግድ ገቢ ግብር ለደረጃ ሀ ስሌት

🏫

QR ደረሰኝ ያለበትን ደረጃ ለማወቅ

📢 ታላቅ ብስራት ለባለሀብቶች፡ በነፃ የንግድ ቀጠና የግብር ነፃ መብት ተፈቀደ

📅 ሚያዚያ 2018 ዓ.ም (የገቢዎች እና የገንዘብ ሚኒስቴር)

መንግስት የሀገሪቱን የኢንዱስትሪ ልማት ለማፋጠን እና የግብዓት አቅርቦት ችግርን ለመቅረፍ በነፃ የንግድ ቀጠናዎች (Free Trade Zones) ውስጥ ለሚሳተፉ ባለሀብቶች ልዩ የታክስ ማበረታቻ ማድረጉን አስታውቋል።

ዝርዝር መረጃውን እዚህ ያንብቡ 📖

ለምን አስፈለገ?

የካፒታል እጥረት እና የግብዓት አቅርቦት ችግር የኢንዱስትሪ እድገታችንን እንዳያደናቅፉት አስመጪዎች ምርቱን ለገበያ ከማቅረባቸው በፊት የሚከፍሉት ቀረጥ በካፒታላቸው ላይ የሚያሳድረውን ጫና ማቃለል አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል።

✅ ዋና ዋና ማበረታቻዎች፦

  • የግብር ነፃ መብት፦ በነፃ የንግድ ቀጠና ውስጥ ገብተው ዕቃዎችን ከውጭ በማስገባት ለገበያ የሚያቀርቡ ባለሀብቶች ከገቢ ግብር ነፃ እንዲሆኑ ተወስኗል።
  • ቀረጥን አዘግይቶ መክፈል፦ ምርቶችን ሳይከፍሉ አስገብተው፣ ለገበያ በሚያቀርቡበት ወቅት ብቻ ቀረጥና ታክስ የሚከፍሉበት አሰራር ተዘርግቷል።
  • የካፒታል እፎይታ፦ ይህ አሰራር ባለሀብቶች ውስን የሆነውን ካፒታላቸውን ለስራ ማስፋፊያ እንዲጠቀሙበት ዕድል ይሰጣል።

የህግ መሠረት፦ ይህ ውሳኔ በገንዘብ ሚኒስቴር ደብዳቤ ቁጥር ታ500/ሃ/883/18 እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 586/2018 መሠረት ተፈጻሚ የሚሆን ይሆናል።

ባለሀብቶች ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም በነፃ የንግድ ቀጠናዎች ውስጥ እንዲሰማሩ ተጋብዘዋል!

መረጃው ለሌሎች ባለሀብቶች እንዲደርስ ሼር ያድርጉ! 💡

No comments:

Post a Comment