-->
የአገልግሎት ማውጫ📑 ⬇️
ሰላም የሀገሬ ነጋዴዎች ባለጉዳዮች! 🇪🇹
ከቲክቶክ ለምትመጡ ሙሉ መረጃ እንዲከፍትላቹ ከላይ ... ነክታችሁ Open in Browser በሉ | ወይም Google ላይ "Heena Digital Market" ብላችሁ ፈልጉ
እንኳን ደህና መጡ!

HEENA DIGITAL MARKET

የኢትዮጵያ ነጋዴዎችና ባለጉዳዮች በአንድ ቦታ!!!

🏢 አዲስ ንግድ ፍቃደ ለማውጣት

አዲስ ንግድ ፍቃደ ለማውጣት

🏢 የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በወጣ አዋጅ ቁጥር1395/2017

የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በወጣ አዋጅ ቁጥር1395/2017

🏢 ውልና ማስረጃ ቀጠሬ ለማስያዝ

ውልና ማስረጃ ቀጠሬ ለማስያዝ

🏢 መንገድ ትራንስፖርት ጉዳይ አስፈፃሚ አገደ

መንገድ ትራንስፖርት ጉዳይ አስፈፃሚ አገደ

🏫

QR ደረሰኝ ያለበትን ደረጃ ለማወቅ

⚖️ የሙያ ፈቃድ ያላቸው ባለሙያዎች እና አከራዮች የግብር አከፋፈል

📍 አዲስ የአሰራር መመሪያ

የንግድ ሥራ ፈቃድ ሳይኖራቸው በሙያ ፈቃድ ብቻ አገልግሎት የሚሰጡ እና የቤት አከራዮችን በሚመለከት የወጣው መመሪያ የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች ይዟል፦

ዝርዝር መረጃውን ያንብቡ 📖

🔹 ጠበቆች እና የኢንሹራንስ ወኪሎች፦ ከዓመታዊ ገቢያቸው 35% እንደ ወጪ ተቀናሽ ተደርጎላቸው፣ በቀረው 65% ላይ በሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት ግብር ይከፍላሉ።

🔹 የመኖሪያ ቤት አከራዮች፦ የንግድ ሥራ ያልሆነ ገቢ ያላቸው አከራዮችም 35% እንደ ወጪ ተይዞላቸው፣ በቀረው 65% ገቢ ላይ በሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት ግብር ይሰበሰባል።

🔹 የተሽከርካሪ ኪራይ (ኮድ 02 እና 03)፦ በተሽከርካሪ ኪራይ አገልግሎት ላይ የተሰማሩ ግለሰቦችም አጠቃላይ የኪራይ ገቢያቸው በሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት ተሰልቶ ግብር እንዲከፍሉ ይደረጋል።

🔹 የከተማ ትራንስፖርት (ሜትር ታክሲዎችን ጨምሮ)፦ በህግ ደረሰኝ የመጠቀም ግዴታ የሌለባቸው የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭዎች፣ በደንብ ቁጥር 410/2009 ሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት ግብራቸው ተሰልቶ እንዲሰበሰብ ተወስኗል።

💡 ማስታወሻ፦

እነዚህ የግብር አከፋፈል ስሌቶች ለተከፋዮች ምቹ በሆነ መልኩ በሠንጠረዥ "ሐ" መሠረት የሚከናወኑ መሆኑን የገቢዎች ሚኒስቴር ገልጿል።

መረጃው ለሚመለከታቸው እንዲደርስ ሼር ያድርጉ! 💡

No comments:

Post a Comment