-->
የአገልግሎት ማውጫ📑 ⬇️
ሰላም የሀገሬ ነጋዴዎች ባለጉዳዮች! 🇪🇹
ከቲክቶክ ለምትመጡ ሙሉ መረጃ እንዲከፍትላቹ ከላይ ... ነክታችሁ Open in Browser በሉ | ወይም Google ላይ "Heena Digital Market" ብላችሁ ፈልጉ
እንኳን ደህና መጡ!

HEENA DIGITAL MARKET

የኢትዮጵያ ነጋዴዎችና ባለጉዳዮች በአንድ ቦታ!!!

🏢 አዲስ ንግድ ፍቃደ ለማውጣት

አዲስ ንግድ ፍቃደ ለማውጣት

🏢 የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በወጣ አዋጅ ቁጥር1395/2017

የፌዴራል የገቢ ግብር አዋጅን ለማሻሻል በወጣ አዋጅ ቁጥር1395/2017

🏢 ውልና ማስረጃ ቀጠሬ ለማስያዝ

ውልና ማስረጃ ቀጠሬ ለማስያዝ

🏢 መንገድ ትራንስፖርት ጉዳይ አስፈፃሚ አገደ

መንገድ ትራንስፖርት ጉዳይ አስፈፃሚ አገደ

🏫

QR ደረሰኝ ያለበትን ደረጃ ለማወቅ

🔋 የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቻርጅ አገልግሎት የክፍያ ተመን ይፋ ሆነ

የኃይል መሙያ ጣቢያዎች ግንባታ

የተጠናቀቁ፦ ሳሊተ ምህረት፣ ፒያሳ ኤሌክትሪክ ህንፃ እና የተሽከርካሪ ጥገና ማዕከል ውስጥ የሚገኙ 3 ጣቢያዎች አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል።

በቅርብ የሚጠናቀቁ፦ በአዲስ አበባ ውስጥ በተመረጡ 18 ቦታዎች ላይ የግንባታ ሥራቸው በአጭር ጊዜ ይጠናቀቃል።

የረጅም ጊዜ ዕቅድ፦ በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ውስጥ 2,300 ፈጣን የኃይል መሙያ ጣቢያዎችን ለመገንባት ታቅዷል።

💰 አዲሱ የክፍያ ተመን (በአንድ ኪሎ ዋት ሰዓት - kWh)

የክፍያ ተመኑ በሰዓት ልዩነት ላይ የተመሠረተ መሆኑ የኃይል ፍላጎትን ለማመጣጠን ታስቦ የተዘጋጀ ነው፦

➡️ ከሰዓት በኋላ (ከምሽቱ 4:00 - ጠዋቱ 12:00) — 14.85 ብር

➡️ በቀን (ከጠዋቱ 4:00 - ከቀኑ 11:00) — 16.57 ብር

➡️ የኃይል ፍላጎት በሚበዛበት (Peak hours) — 18.28 ብር

🚀 የቀጣይ ጉዞ

ወደ ክልል ከተሞች፦ በሁለተኛው ምዕራፍ ቢሾፍቱ፣ ሞጆ፣ ባቱ፣ አዳማ፣ ሻሸመኔ እና ሀዋሳ ከተሞች የጣቢያዎቹ ተጠቃሚ ይሆናሉ።

ለባለሀብቶች፦ መንግስት መሬት በነፃ ወይም በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ ዝግጁ መሆኑን ገልጿል፤ ይህ ትልቅ ዕድል ነው።

ለተጠቃሚዎች፦ አገልግሎቱን በዝቅተኛ ዋጋ ለማግኘት የሰዓት ልዩነቱን መከታተል ይመከራል።

ኢንጅነር ጌቱ ገረመው (20/07/2018 ዓ.ም)

No comments:

Post a Comment